የጽሑፍ ክሂል ይዘት አቀራረብና አዯረጃጀት ግምገማ፡ በ11ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሐፍ ተተኳሪነት

Show simple item record

dc.contributor.author ሣራ አምባዬ አንደሮ
dc.date.accessioned 2019-11-13T07:40:27Z
dc.date.available 2019-11-13T07:40:27Z
dc.date.issued 201-04
dc.identifier.uri http://hdl.handle.net/123456789/1264
dc.description.abstract የዚህ ጥናት ዓሊማ በ2004 ዓ.ም በተዘጋጀው የ11ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሐፍ ውስጥ የተካተቱትን የጽሕፈት ክሂሌ ይዘት አቀረረብና አዯረጃጀት መፈተሽ ነው፡፡ ይህን ዓሊማ ከግብ ሇማዴረስ አጥኝዋ አይነታዊና መጠናዊ የምርምር ዘዳን በመጠቀም ከሰነዴ ፍተሻና ከመምህራንና ተማሪዎች የጽሑፍ መጠይቅ የተገኙ መረጃዎችን በመጽሐፉ ውስጥ ከቀረቡት የጽሑፍ ክሂሌ ይዘቶችና መሌመጃዎች አቀራረብና አዯረጃጀት አንፃር በጥንቃቄ ከተተነተኑ በኋሊ የተገኘውን ውጤት በጠንካራና ዯካማ ጎኖች ተመሊክተዋሌ፡፡ ከተገኙ ውጤቶችም የመጽሐፉ ክሂሌ ይዘቶች ከመርሀ ትምህርቱ ጋር በአብዛኛው የሚጣጣም፣ ዓሊማዎች በየምዕራፉ የሚገኙበት፣ አቀራረቡ ሇመማር ማስተማሩ ሂዯት አመቺ፣ የመሌመጃዎች አቀራረብ ማራኪና ሳቢ፣ ከተማሪዎች ክፍሌ ዯረጃ፣ ዕዴሜ፣ ፍሊጎትና ችልታ ጋር የሚጣጣም እና ዲራዊ ዕውቀታቸውንም ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መሆናቸውን የጥናቱ ውጤት ያመሇክታሌ፡፡ በአንፃሩም ዯካማ ጎኖቹ የጽሕፈት ክሂሌ መሌመጃዎች አቀራረብ ሇትምህርቱ ከተመዯበው ሰዓት ጋር የማይጣጣም መሆኑን፣ ግሌፅነት የጎዯሊቸው መመሪያዎች መኖራቸው፣ በመጽሐፉ ውስጥ ውጤታዊና ሂዯታዊ የማስተማሪያ ዘዳዎች የቀረቡበት መጠን በጣም ጥቂት መሆኑና ማስተማሪያ ስሌቶችም ያሌተመጣጠኑ መሆኑ፣ የይዘት አቀራረብና አዯረጃጀት ተማሪዎች ሀሳባቸውን አቀናብረውና አዯራጅተው ላልች አንባቢያን በትክክሌ መረዲት በሚችለት መሌክ እንዱጽፉ አሇማስቻለን ጥናቱ አረጋግጧሌ፡፡ በመጨረሻም በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኙት የጽሕፈት ክሂሌ ይዘት መሌመጃዎች አቀራረብና አዯረጃጀት ሊይ የሚታዩ ችግሮችን ሇመቅረፍ የሚያስችለ ስሌቶች በመፍትሔ ሀሳብነት ተጠቁመዋሌ፡፡ በመሆኑም ይዘቶቹ በተጠቆመው የመፍትሔ ሀሳብ መሰረት ማስተካከያ ቢዯረግባቸው መጽሐፉ ይበሌጥ ውጤታማ ሉሆን እንዯሚችሌ ይታመናሌ፡፡ en_US
dc.description.sponsorship arbaaminch uniiversity en_US
dc.language.iso other en_US
dc.subject አማርኛን በማስተማር (TEAM) ለሁለተኛ ዱግሪ በከፊል ማሟያነት የቀረበ ጥናት en_US
dc.title የጽሑፍ ክሂል ይዘት አቀራረብና አዯረጃጀት ግምገማ፡ በ11ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሐፍ ተተኳሪነት en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search AMU IR


Advanced Search

Browse

My Account