Abstract:
የዚህ ጥናት ዓሊማ በ2004 ዓ.ም በተዘጋጀው የ11ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሐፍ
ውስጥ የተካተቱትን የጽሕፈት ክሂሌ ይዘት አቀረረብና አዯረጃጀት መፈተሽ ነው፡፡ ይህን ዓሊማ
ከግብ ሇማዴረስ አጥኝዋ አይነታዊና መጠናዊ የምርምር ዘዳን በመጠቀም ከሰነዴ ፍተሻና
ከመምህራንና ተማሪዎች የጽሑፍ መጠይቅ የተገኙ መረጃዎችን በመጽሐፉ ውስጥ ከቀረቡት
የጽሑፍ ክሂሌ ይዘቶችና መሌመጃዎች አቀራረብና አዯረጃጀት አንፃር በጥንቃቄ ከተተነተኑ
በኋሊ የተገኘውን ውጤት በጠንካራና ዯካማ ጎኖች ተመሊክተዋሌ፡፡ ከተገኙ ውጤቶችም
የመጽሐፉ ክሂሌ ይዘቶች ከመርሀ ትምህርቱ ጋር በአብዛኛው የሚጣጣም፣ ዓሊማዎች
በየምዕራፉ የሚገኙበት፣ አቀራረቡ ሇመማር ማስተማሩ ሂዯት አመቺ፣ የመሌመጃዎች
አቀራረብ ማራኪና ሳቢ፣ ከተማሪዎች ክፍሌ ዯረጃ፣ ዕዴሜ፣ ፍሊጎትና ችልታ ጋር የሚጣጣም
እና ዲራዊ ዕውቀታቸውንም ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መሆናቸውን የጥናቱ ውጤት ያመሇክታሌ፡፡ በአንፃሩም ዯካማ ጎኖቹ የጽሕፈት ክሂሌ መሌመጃዎች አቀራረብ ሇትምህርቱ ከተመዯበው ሰዓት
ጋር የማይጣጣም መሆኑን፣ ግሌፅነት የጎዯሊቸው መመሪያዎች መኖራቸው፣ በመጽሐፉ ውስጥ
ውጤታዊና ሂዯታዊ የማስተማሪያ ዘዳዎች የቀረቡበት መጠን በጣም ጥቂት መሆኑና
ማስተማሪያ ስሌቶችም ያሌተመጣጠኑ መሆኑ፣ የይዘት አቀራረብና አዯረጃጀት ተማሪዎች
ሀሳባቸውን አቀናብረውና አዯራጅተው ላልች አንባቢያን በትክክሌ መረዲት በሚችለት መሌክ
እንዱጽፉ አሇማስቻለን ጥናቱ አረጋግጧሌ፡፡ በመጨረሻም በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኙት
የጽሕፈት ክሂሌ ይዘት መሌመጃዎች አቀራረብና አዯረጃጀት ሊይ የሚታዩ ችግሮችን ሇመቅረፍ
የሚያስችለ ስሌቶች በመፍትሔ ሀሳብነት ተጠቁመዋሌ፡፡ በመሆኑም ይዘቶቹ በተጠቆመው
የመፍትሔ ሀሳብ መሰረት ማስተካከያ ቢዯረግባቸው መጽሐፉ ይበሌጥ ውጤታማ ሉሆን እንዯሚችሌ ይታመናሌ፡፡