| dc.contributor.author | በምስራቅዓሇም ከበዯ | |
| dc.date.accessioned | 2021-03-12T07:16:08Z | |
| dc.date.available | 2021-03-12T07:16:08Z | |
| dc.date.issued | 2012 | |
| dc.identifier.uri | http://hdl.handle.net/123456789/1698 | |
| dc.description | የዏማርኛ ቋንቋ ትምህርት ምንባቦች የተነባቢነት ዯረጃና በተነባቢነት ሊይ ተጽዕኖ የሚያሳዴሩ ተሊውጦች፤ በአምስተኛ ክፍሌ መማሪያ መጽሏፍ ተተኳሪነት | en_US |
| dc.description.abstract | የዚህ ጥናት ዋና ዓሊማ በ5ኛ ክፍሌ የዏማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሏፍ ውስጥ ያለ ምንባቦች የተነባቢነት ዯረጃና በተነባቢነት ሊይ ተጽዕኖ ያሊቸው ተሊውጦች መፈተሽ ነበር፡፡ ይህን ዓሊማ ሇማሳካትም የተመረጠው ንዴፍ አሰሳዊ ምርምር ሲሆን፣ በአርባምንጭ ከተማ አስተዲዯር ከሚገኙ አስራ ስዴስት መሇስተኛ አንዯኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች መካከሌ በአመቺ ንሞና ዘዳ የትነበርሽ መሇስተኛ አንዯኛ ዯረጃ ትምህርት ቤትና ፊውቸር ሆፕ መሇስተኛ አንዯኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት ተሇይተው፤ ስሌሳ የአምስተኛ ክፍሌ ተማሪዎች (በተራ የዕጣ ንሞና ዘዳ ተመርጠው)፣ እንዱሁም አምስት መምህራን በጥናቱ ተሳትፈዋሌ፡፡ ጥናቱን ሇማካሄዴ ምንባቦች በHarrison (1980) የምንባቦች መምረጫ መስፈርት ዘዳ ተመርጠዋሌ፡፡ ከተመረጡት ሶስት ምንባቦች ከያንዲንዲቸው መቶ (100) ቃሊት በዴምሩ ሶስት መቶ (300) ቃሊት ተቆጥረው በሶስት መምህራን የቀሇም ቆጠራ ህጉን መሰረት በማዯረግ የቀሇም ቆጠራው ተዯርጓሌ፡፡ አማካይ ውጤት በመውሰዴም በ‹Flesch› እና ‹Dale-Chall› የተነባቢነት መወሰኛ ቀመሮች አማካኝነት የንባብ ቅሇት ክብዯታቸው ተሰሌቷሌ፡፡ የተገኘውም ውጤት እጅግ በጣም ከባዴና ከተማሪዎች የዕውቀት ዯረጃ በሊይ መሆኑን አመሌክቷሌ፡፡ በሁሇቱ የተነባቢነት መወሰኛ ቀመሮች የተገኘውን ውጤት ይበሌጥ አስተማማኝ ሇማዴረግ የዝግ ፈተና ተዘጋጅቶ ተማሪዎች ተፈትነዋሌ፡፡ በዝግ ፈተናው ከስሊሳ ተማሪዎች ውስጥ አብዛኞቹ (66.66%) ተማሪዎች ምንባቡን መረዲት አይችለም፡፡ በተጨማሪም በአምስተኛ ክፍሌ መማሪያ መጽሏፍ ተነባቢነት ሊይ ተጽዕኖ የሚያሳዴሩ ጉዲዮችን ሇመሇየት ከመምህራን ክፍት የጽሁፍ መጠይቅ ተሞሌቷሌ፤ ውጤቱም ምንባቦቹ ከተማሪዎች ዕዴሜ፣ ችልታ፣ የዕውቀት ዯረጃ በሊይ መሆኑን የቃሊቱ ክብዯት፣ የአንቀጾች ብዛትና የተማሪዎች የቀዯመ ዕውቀት ማነስ የመሳሰለት በተነባቢነት ሊይ ተጽዕኖ ያሳዴራለ፡፡ ስሇዚህ የተማሪ መማሪያ መጽሏፍ አዘጋጆችም ሆኑ መምህራን ሇየክፍሌ ዯረጃው የሚመጥኑ ምንባቦች ከማዘጋጀታቸውም ሆነ ከተዘጋጁ በኋሊ ሇዯረጃው የሚመጥን ነው? ወይስ አይዯሇም? ብሇው መመዘን ይኖርባቸዋሌ፡፡ ይህም ከትምህርት ውጤት ጋር ተያይዞ ሇሚመጣው መዛባትና የተማሪዎች ያሌተገባ የተግባር ሌምምዴ መፍትሔ ይሆናሌ፡፡ | en_US |
| dc.description.sponsorship | አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ | en_US |
| dc.language.iso | en | en_US |
| dc.title | የዏማርኛ ቋንቋ ትምህርት ምንባቦች የተነባቢነት ዯረጃና በተነባቢነት ሊይ ተጽዕኖ የሚያሳዴሩ ተሊውጦች፤ በአምስተኛ ክፍሌ መማሪያ መጽሏፍ ተተኳሪነት | en_US |
| dc.type | Thesis | en_US |